ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፫፭፩. እግዚአብሔርም ያዕቆብን አለው። ተነሥተህ ወደ ቤቴል ውጣ፥ በዚያም ኑር፤ ከወንድምህ ከዔሳው ፊት በሸሸህ ጊዜ ለተገለጠልህ ለእግዚአብሔርም መሠውያውን አድርግ።
---
Send in a voice message: https://podcasters.spotify.com/pod/show/eectoronto/message
Podchaser is the ultimate destination for podcast data, search, and discovery. Learn More